በ10ኛ ክፍል የአማርኛ መማርያ መፅሓፍ ውስጥ ያሉ መልመጃዎች ከመርሃ ትምህርቱጋርያላቸው ተዛምዶ ፍተሻ

Loading...
Thumbnail Image

Authors

ሽዋነሽ ከበደ ኣሰፋ

Journal Title

Journal ISSN

Volume Title

Publisher

Mekelle University

Abstract

የዚህ ጥናት ዓላማ በ10ኛ ክፍል የኣማርኛ ቋንቋ መማርያ መፅሓፍ ውስጥ የተካተቱ የኣንብቦና የኣደምጦ መረዳት መልመጃዎች ከመርሃ ትምህርቱ ጋር ያላቸው ተዛምዶ ፈትሾ መተንተን ነው።ይህ ዓላማ ለማሳካት በሰነድ ፍተሻ መረጃዎች ተሰብስበዋል። የጥናቱን መረጃዎች ለመተንተን ገላጭና ዓይነታዊናመጠናዊ መተንተኛ ዘዴዎች በተግባር ውለዋል።የተሰበሰበው መረጃ በኣገባቡ ተደራጅቶ ትንተና ተደርጎበታል።ከመረጃዎቹ የተገኙ ውጤቶች ፦በሁሉም ምዕራፎች ምንባብና የኣንብቦ መረዳት መልመጃዎች የተዘጋጁ መሆናቸው እንደ ጠንካራ ጎን የሚይታይ ሲሆን እንደ ክፍተት የሚይታይ ደግሞ ሃይማኖት ነክ የሆኑ ምንባቦች እንዳሉ፡ ለሁሉም የኣንብቦ መረዳት መልመጃዎች መርሃ ትምህርቱ መልስና ማብራርያ የማይስጥ ለኣደምጦ መረዳት የተዘጋጁ መልመጃዎች በመርሃ ትምህርቱ መልስና ማብራርያ የማይስጥ መሆኑ።ይህ ማለት ግማሹ ምዕራፍ የሚሰጥ ሲሆን ግማሹ ግን መልስ እና ማብራርያ ኣይሰጥም። የማዳመጥ ክሂል ከየማንበብ ክሂል ያነሰ ክፍለ ጊዜ እንደሚሰጠው።

Description

Keywords

Citation

Endorsement

Review

Supplemented By

Referenced By